ዉድ ተማሪዎቻችን መደበኛ የመማር ማስተማር / ትምህርት ከነገ 07/01/2016 ዓ. ም ስለሚጀመር ሁሉም የትምህርት ቤታችን ተማሪዎች በትምህርት ቤቱ በመገኘት ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ እናሳስባለን:: በተጨማሪም ወላጆች ልጆቻችሁ ትምህርት እንደተጀመረ ተገንዝባችሁ ልጆቻችሁን ወደትምህርት ቤት እንድትልኩ እናሳስባለን::
መልካም የትምህርት ጊዜ ይሁንላችሁ
''First Day Class Begins''
ትምህርት ቤቱ